የዜጎች ማንነትን መሰረት አድርገው ጥቃት እየፈፀሙ የሚገኙ ግለሰቦችንና ቡድኖችን መንግስት በህግ ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል፡፡

ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዮጵያ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የዜጎችን ማንነት መሰረት አድርገው የሚፈፀሙ ጥቃቶች እንዲቆሙ በተደጋጋሚ በሚያወጣቸው ጋዜጣዊ መግለጫዎች ሲያሳስብ ቆይቶል፡፡ ነገር ግን ይህ ድርጊት አድማሱን በማስፋት እና በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች […]

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ማንነት መሰረት አድርገው የሚደርሱ ተደጋጋሚ ጥቃቶቸን መንግስት ሊያስቆም ይገባል!!!

ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዮጵያ በህዳር ወር በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የሰብአዊ መብት አያያዝ ረገድ የተስተዋሉ ዋና ዋና ክስተቶችን መሰረት በማድረግ ይህንን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቶል፡፡ ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዮጵያ በሀገሪቱ በተደጋጋሚ የዜጎችን […]